Uncategorized

የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት  በኀብረት ስራ ማህበራት  እየተሰራ  መሆኑን የኀብረት ስራ ኮሚሽን   አስታወቀ፡፡

ህዳር 11/2018 ዓ.ም (ኀ/ስራ ኮሚሽን) የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት በኀብረት ስራ ማህበራት ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን   የኮሚሽኑ የግብዓትና ግብይት ዳሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ […]

Uncategorized

”ተፈጥሮ ሃብትን መጠበቅ ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ ባሻገር ሃብት መፍጠር የቻሉ የማህበረሰብ ተፋሰስ ልማት ኀብረት ስራ ማህበራት እየተፈጠሩ ነው” ወ/ሮ የዝና ደስታ

ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም (ኀ/ስ/ማ/ማ/ባ) የአብክመ ኀብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ ባለስልጣን በማህበረሰብ ተፋሰስ ልማት የተደራጁ ኅብረት ሥራ ማህበራት የተሰሩ ስራዎች እቅድ

Uncategorized

ወጋገን ባንክ ከአማራ ክልል ኀብረት ስራ ማበራት ማስፋፊያ ባለስልጣን “ሜንዞ ፋይናሻል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሶልሽን” በሚል የትግበራ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

ወጋገን ባንክ ከአማራ ክልል ኀብረት ስራ ማበራት ማስፋፊያ ባለስልጣን “ሜንዞ ፋይናሻል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሶልሽን” በሚል የትግበራ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡

Uncategorized

ለኢንቨስትመንት አማራጮች መዳረሻ በሆነችው ጓንጓ ወረዳ በ2.4 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው ግዙፍ መጋዝን የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ተከናወነ።

ለኢንቨስትመንት አማራጮች መዳረሻ በሆነችው ጓንጓ ወረዳ በ2.4 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው ግዙፍ መጋዝን የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ፕሮግራም ተከናወነ። ታህሳስ 01/2017

Uncategorized

በአማራ ክልል አዊ ዞን የሚገኘው ዉራ ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበራት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ዩኒየን በ22/03/2017 ዓ.ም አጋርና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በዚገም ቅርንጫፍ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።

በአማራ ክልል አዊ ዞን የሚገኘው ዉራ ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበራት የገንዘብ ቁጠባና ብድር ዩኒየን በ22/03/2017 ዓ.ም አጋርና ባለድርሻ አካላት

Uncategorized

የአዊ ብሔ/አስ/ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ መምሪያ 3ኛ ዙር ሥልጠና በስሩ ላሉ የወረዳ ባለሙያዎችና ቡድን መሪዎች ሥልጠና መስጠት ጀመረ።

የአዊ ብሔ/አስ/ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ መምሪያ 3ኛ ዙር ሥልጠና በስሩ ላሉ የወረዳ ባለሙያዎችና ቡድን መሪዎች ሥልጠና መስጠት ጀመረ። እንጅባራ ህዳር

Uncategorized

የደቡብ ወሎ ዞን የመስክ ስምሪት ቡድን አባላት በዛሬው እለትማለትም ከታዩ ማህበራት እና ወረዳ አንፃር የተከናወኑ ተግባራትን መነሻ በማድረግ ውይይት ተደረገ

የደቡብ ወሎ ዞን የመስክ ስምሪት ቡድን አባላት በዛሬው እለት ማለትም ከታዩ ማህበራት እና ወረዳ አንፃር የተከናወኑ ተግባራትን መነሻ በማድረግ ውይይት

Scroll to Top