
ቄስ እሸቱ መብራት ምትኩ
የኀብረት ስራ ማህበራት ማደራጃ ዳይሬክቶሬት
- ቢ ሮ ቁጥር፡20
- ፋክስ
- ኢሜል፡eshetsami22@gmail.com
- ስልክ ቁጥር፡ 251-582-26-41-33
በዳይሬክቶራቱ የሚከናወኑ ዋናዋና ተግባራት
- የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ አገልግሎት ማስፋፊያ ስትራቴጂ ነድፎ ተግባራዊ ያደርጋል
- አዳዲስ የህብረት ስራ ማህበራትን በየአካባቢው ሃብትና የአዋጭነት ጥናትን መሰረት በማድረግ የማደራጀት ስትራቴጂ ነድፎ ተግባራዊ ያደርጋል።
- ነባር የህብረት ስራ ማህበራትን የማጠናከር ስርዓት ዘርግቷል።
- የህብረት ስራ ማህበራትን የፋይናንስ አቅም ለማሳደግ ስትራቴጂ ነድፎ ተግባራዊ ማድረግ።
- የህብረት ስራ ማህበራት በንግድ እቅድ እንዲመሩ ሙያዊ ድጋፍ ያደርጋል።
- በህብረት ስራ ማህበራት የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ይሰራል
- ከአቅም ክፍተታቸው በመነሳት የተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን መስጠት
- በጥናት ላይ ተመስርቶ ለህብረት ስራ ማህበራት የተለያዩ የአሰራር መመሪያዎችን ማዘጋጀት
- የህብረት ስራ ማህበራትን ሁለንተናዊ ልማት የሚያግዙ የምርምርና የልማት ስራዎችን አከናውኗል
- የአደረጃጀትና የማስፋፊያ ዘርፉን ይከታተላል እና ይመራል።
